አግኣዚ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ከዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር በቴክኖሎጂ አጠቃቀም ልምምድ እንዲያገኙ የተዘጋጀው የሞዴል ፈተና በዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ እየተሰጠ ነው።

አግኣዚ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ከዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር፣ በ2018 ዓ.ም በኦንላይን የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ተማሪዎች አስቀድመው በቴክኖሎጂ አጠቃቀም ልምምድ እንዲያገኙ፣ በ2018 ዓ.ም በትምህርት ቤቱ ደረጃ የተዘጋጀው የሞዴል ፈተና በዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ እየተሰጠ ነው።

Agazi General Secondary School, in collaboration with Adigrat University, is conducting a model examination prepared for the 2018 E.C. academic year. The initiative aims to provide Grade 12 students with practical experience in using technology before sitting for the national examination, which will be administered online in 2018 E.C. The model examination is currently being conducted at Adigrat University to help students become familiar with the online examination system and enhance their readiness.