ዩኒቨርስቲው ከፍተኛ ውድመት ደርሶበት ላይነሳ ይችላል ሲባል በሚያስደንቅ ፍጥነት ተነስቶ በተለይ በቴክኖሎጂ ዘርፍ ለሃገርና ለክልሉ ትልቅ ሃብት የሚሆን ማእከል መገንባቱ በጣም የሚደነቅ ነው።

የትግራይ ግዜያዊ አስተዳደር ፕረዚዳንት ጀነራል ታደሰ ወረደ በዓዲግራት ዩኒቨርስቲ የተሰሩና በሂደት የሚገኙ ፕሮጀክቶች ጎብኝቷል። ፕረዚዳንቱ የዩኒቨርስቲው ኣይሲቲ መሰረተ ልማት፣ ዶ/ር ዛይድ ነጋሽ አስተዳድር ህንፃ፣ ሆስፒታል፣ ዘመናዊ የእንስሳት እርባታ ማእከልና ለሕክምና አገልግሎት የሚውሉ ሁለት ኮምፕሌክስ ህንፃዎች ላይ የአካል ምልከታ አድርገዋል።

ከጉብኝቱ ብኋላ ንግግር ያደረጉት ፕረዚዳንት ታደሰ እንደገለፁት ብዙ ዩኒቨርስቲዎች ኣይቻለው በዓዲግራት ዩኒቨርስቲ ያየሁት ግን ልዩና የሚያኮራ ስራ ነው።

ዓዲግራት ዩኒቨርስቲ በወጣቶች የሚመራ መሆኑ በጣም አስደስቶኛል። በዩኒቨርስቲው ያለው ፈጣን እድገት የዛ ውጤት እንደሚሆን እገምታለሁ ሲሉም ተናግረዋል።

በጉብኙቱ የተገኙት የክልሉ ጤና ቢሮ ሓላፊ ዶ/ር አማኑኤል ሃይለ

ዩኒቨርስቲው እየሰራው ያለው ስራ የሚያበረታታና ለህዝባችን ተስፋ የሚሰጥ ነው ሱሉ ተናግረዋል። ዓዲግራት ሆስፒታል ወስነን ለዩኒቨርስቲው መስጠታችን ደስተኞች ነን ሲሉም ኣክለው ገልፀዋል።

በመጨረሻም የዩኒቨርስቲው ፕረዚዳንት ዶ/ር ገ/ምክኤል ወ/ገብርኤል የትግራይ ግዜያት አስተዳደር ፕረዚዳንት በዩኒቨርስቲው እየተሰሩ ያሉ ፕሮጀክቶች በአካል በመጎብኘታቸው አመስግነው የተሰጡን ገንቢ ሃሳቦች እንደ ግብዓት ተጠቅመን ለቀጣይ ስኬቶቻችን እንጠቀምባቸዋለን ብለዋል።

ለሁሉም በ2016 ዓ/ም የተመረቃችሁ የዓዲግራት ዩኒቨርስቲ ምሩቃን

ለሁሉም በ2016 ዓ/ም የተመረቃችሁ የዓዲግራት ዩኒቨርስቲ ምሩቃን የማዳረሻ ጥናት መጠየቅ እንድትመልሉን ስለመጠየቅ ይመለከታል

ከትምህርት ሚኒስተር በተሰጠን ኣቅጣጫ መሰረት የዓዲግራት ዩኒቨርስቲ የ2016 ዓ/ም ከተመረቁት የቀድሞ ተማሪዎቹ እንደ ናሙና በመውሰድ ኣሁን ያሉበት የቅጥር ሁኔታ ለማወቅ ያለመ የማዳረሻ ጥናት በመካሄድ ላይ ይገኛል። የዚህ የማዳረሻ ጥናት ዓላማ የሙርቃን የቅጥር ሁኔታ፣ የትምህርት ጥራትና የተቋማዊ አገልግሎቶች ሁኔታ ለመገምገም አሁን የምትሰጡን መረጃ ለኣካዳሚክ ጉዳዮች ብቻ እንደሚውል እየገለፅን ከዚ ማስተዋቅያ ጋር በተያያዘ የ Form መጠየቅ ሞልታቹ እንድትልኩልን እየጠየቅን ለምታደርጉልን ትብብር ከልብ እናመሰግናለን።

Adigrat University Launches Mentorship Program with Agazi Comprehensive Secondary School.

Adigrat University has launched a mentorship program aimed at supporting high-achieving students from Agazi Comprehensive Secondary School. The initiative connects outstanding secondary school students with high-performing university students and experienced instructors to promote academic excellence and personal development.

The program was officially opened by the University President, Dr. Gebremichael Weldegebriel, who emphasized the importance of mentorship in shaping future leaders and strengthening linkages between secondary schools and higher education institutions.

Following the opening remarks, Semhal Redihun provided a comprehensive briefing on the structure and implementation of the program. The session highlighted key components, including academic guidance, experience sharing, and continuous support mechanisms designed to enhance students’ performance and aspirations.

As part of the program, participants were given a guided tour of Adigrat University, offering them firsthand exposure to the campus environment, facilities, and academic setting. The visit aimed to motivate and inspire students to pursue higher education.

The program concluded successfully, marking an important step in strengthening collaboration between Agazi Comprehensive Secondary School and Adigrat University. The initiative is expected to play a significant role in nurturing talented students and preparing them for future academic and professional success.